የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb22 መስከረም ገጽ 9
  • “በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት እስከ መቼ ነው?”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት እስከ መቼ ነው?”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ማጽናኛ ለማግኘት ወደ ይሖዋ ዘወር በሉ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ለ8 ሰለሞን የሠራው ቤተ መቅደስ
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ጥሩ የሐሳብ ልውውጥ በማድረግ ረገድ ግሩም ምሳሌ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • ለንጹሕ አምልኮ ጥብቅና ቆሟል
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
mwb22 መስከረም ገጽ 9
እሳት ከሰማይ ወርዶ መሠዊያው ላይ ያለውን የሚቃጠል መሥዋዕት በላ፤ ኤልያስ፣ የባአል ነቢያትና ሌሎች ሰዎች ሁኔታውን እየተመለከቱ ነው።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

“በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት እስከ መቼ ነው?”

ኤልያስ፣ እስራኤላውያን ቁርጥ ያለ አንድ እርምጃ እንዲወስዱ ተገዳድሯቸዋል (1ነገ 18:21፤ w17.03 14 አን. 6)

ባአል በድን አምላክ ነው (1ነገ 18:25-29፤ ia 88 አን. 15)

ይሖዋ እውነተኛው አምላክ እሱ መሆኑን አስደናቂ በሆነ መንገድ አሳይቷል (1ነገ 18:36-38፤ ia 90 አን. 18)

ኤልያስ፣ ሕዝቡ የይሖዋን ሕግ በመታዘዝ እምነት የሚንጸባረቅበት እርምጃ እንዲወስዱ ነገራቸው። (ዘዳ 13:5-10፤ 1ነገ 18:40) ዛሬም የይሖዋን ትእዛዛት በጥብቅ በመከተል በይሖዋ ላይ እምነት እንዳለንና ለእሱ ያደርን እንደሆንን ማሳየት እንችላለን።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ