የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb23 ጥር ገጽ 2
  • ትሑት መሆን ያለብን ለምንድን ነው?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ትሑት መሆን ያለብን ለምንድን ነው?
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ኢዮስያስ ጥሩ ጓደኞች ነበሩት
    ልጆቻችሁን አስተምሩ
  • “ቀስት” ከተባለው ሙሾ ምን እንማራለን?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ኢዮስያስ ትክክል የሆነውን ለማድረግ መርጧል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ኢዮስያስ የአምላክን ሕግ ይወድ ነበር
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
mwb23 ጥር ገጽ 2
ንጉሥ ኢዮስያስ፣ ጸሐፊው ሳፋን ከአንድ ጥቅልል ላይ ሲያነብለት በትሕትና ሲያዳምጠው።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ትሑት መሆን ያለብን ለምንድን ነው?

ኢዮስያስ ይሖዋን የማስደሰት ልባዊ ፍላጎት ነበረው (2ነገ 22:1-5)

ኢዮስያስ፣ ሕዝቡ የሠራውን ስህተት በትሕትና አምኖ ተቀብሏል (2ነገ 22:13፤ w00 9/15 29-30)

ኢዮስያስ ትሑት ስለነበር ይሖዋ ባርኮታል (2ነገ 22:18-20፤ w00 9/15 30 አን. 2)

በትሕትና የይሖዋን መመሪያ ስንፈልግ እንዲሁም ስህተታችንን አምነን ስንቀበልና አካሄዳችንን ስናስተካክል የእሱን ሞገስ እናገኛለን።—ያዕ 4:6

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ