የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 24
  • ኑ! ወደ ይሖዋ ተራራ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኑ! ወደ ይሖዋ ተራራ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ኑ ወደ ይሖዋ ተራራ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ቃሉን ስበክ”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለሁሉም ዓይነት ሰዎች መስበክ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለሁሉም ዓይነት ሰዎች መስበክ
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 24

መዝሙር 24

ኑ! ወደ ይሖዋ ተራራ

በወረቀት የሚታተመው

(ኢሳይያስ 2:2-4)

  1. 1. እዩ አሻግራችሁ

    እጅግ ከፍ ካለው ጋራ፤

    ዛሬም ይታያል ልቆ

    የአምላክ ተራራ።

    ሕዝቦች ከሩቅ መጡ፤

    ካለም ዳርቻ ሁሉ።

    ‘ኑና ላምላክ ተገዙ’

    እየተባባሉ።

    ቃሉ ተፈጽሟል፤

    ታናሹ ብሔር ታላቅ ሆኗል።

    ይሖዋ ባርኮናል፤

    እድገታችን ይህን ያሳያል።

    ብዙዎች ጎርፈዋል፤

    ከአምላክ ጎን ቆመዋል።

    ታማኝ ይሆናሉ፤

    ለአምላክ ቃል ገብተዋል።

  2. 2. ሄደን እንድንሰብክ

    ጌታ ’የሱስ አዞናል።

    ያምላክ መንግሥት ምሥራች

    ለሁሉም ተዳርሷል።

    ’የሱስ ንጉሥ ሆኗል፤

    ‘ከኔ ጎን ቁሙ’ ይላል።

    ትሑት የሆነ ሁሉ

    ይመራ በቃሉ።

    የእጅግ ብዙ ሕዝብ

    ቁጥር መጨመር ያስደስታል!

    ሁላችን ስላምላክ

    የመመሥከር መብት አግኝተናል።

    ድምፃችን ከፍ ይበል፤

    ሰውን ሁሉ እንጥራ፤

    ጸንቶ ወደሚኖረው

    የአምላክ ተራራ።

(በተጨማሪም መዝ. 43:3⁠፤ 99:9⁠ን፣ ኢሳ. 60:22⁠ን እና ሥራ 16:5⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ