የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 143
  • ነቅተን በተስፋ እንጠብቃለን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ነቅተን በተስፋ እንጠብቃለን
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋን በደስታ መጠበቅ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • በትዕግሥት መጠበቅ የምትችለው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • የይሖዋ ሠራዊት ነን!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የይሖዋ ሠራዊት ነን!
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 143

መዝሙር 143

ነቅተን በተስፋ እንጠብቃለን

በወረቀት የሚታተመው

(ሮም 8:20-25)

  1. 1. ጊዜን፣ ወቅትን ’ሚለውጠው

    አምላካችን ይሖዋ ነው።

    በጣም ቀርቧል የቁጣው ቀን፤

    ይህን እርግጠኞች ነን።

    (አዝማች)

    ነቅተን በተስፋ እንጠብቃለን፤

    ያምላክ ዓላማ ሲፈጸም

    ለማየት እንጓጓለን።

  2. 2. አምላክ ጊዜውን ወስኗል፤

    ክርስቶስም ተዘጋጅቷል።

    በቅርብ እርምጃ ይወስዳል፤

    ታላቅ ድል ይቀዳጃል።

    (አዝማች)

    ነቅተን በተስፋ እንጠብቃለን፤

    ያምላክ ዓላማ ሲፈጸም

    ለማየት እንጓጓለን።

  3. 3. ፍጥረት በጭንቅ ቢቃትትም

    እምነት አለን፤ ተስፋ ’ንቆርጥም።

    ታላቁ ያምላክ ቀን ቀርቧል፤

    ፍጥረት ነፃ ይወጣል።

    (አዝማች)

    ነቅተን በተስፋ እንጠብቃለን፤

    ያምላክ ዓላማ ሲፈጸም

    ለማየት እንጓጓለን።

(በተጨማሪም ማቴ. 25:13⁠ን እና ሉቃስ 12:36⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ