የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 6
  • የአምላክ አገልጋይ ጸሎት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክ አገልጋይ ጸሎት
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የምናገለግለው አምላክ “ምሕረቱ ብዙ ነው”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ‘አባታችሁ መሐሪ ነው’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • ‘የመጽናናት ሁሉ አምላክ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ፈጽሞ የማይከስመውን ፍቅርን አዳብሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 6

መዝሙር 6

የአምላክ አገልጋይ ጸሎት

በወረቀት የሚታተመው

(ኤፌሶን 6:18)

1. ሉዓላዊው ይሖዋ አባት፣

ታላቅ ስምህ ይታወቅ በስፋት።

ምሕረትህ ምንጊዜም አያልቅም፤

ጸንቶ ይኖራል ለዘላለም።

ይኖራል ለዘላለም፤

ምሕረትህ አያልቅ መቼም።

2. የ’ውነትን ፍቅር ትከልብን።

እርዳን እንድናደርግ ፈቃድህን፤

እንድንፈጽም ት’ዛዝህን፤

እንድንፈልግ በጎችህን።

እንመግብ በጎችህን፤

እናክብር ት’ዛዝህን።

3. የሰማዩን ጥበብ ለግሰን፤

ባንተ ፍቅር ይሞላ ልባችን።

እርዳን እናሳይ ምሕረት፣ ፍቅር፣

ቅን የሆኑትን ስናስተምር።

ሰዎችን ስናስተምር፣

እናሳይ ምሕረት፣ ፍቅር።

(በተጨማሪም መዝ. 143:10⁠ን፣ ዮሐ. 21:15-17⁠ን እና ያዕ. 1:5⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ