የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 53
  • በአንድነት አብሮ መሥራት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በአንድነት አብሮ መሥራት
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በአንድነት አብሮ መሥራት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የይሖዋ ቤተሰብ ውድ የሆነ አንድነት አለው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
  • ክርስቲያኖች ያላቸው አንድነት አምላክን ያስከብራል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • እውነተኛ ክርስቲያናዊ አንድነት—እንዴት?
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2003
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 53

መዝሙር 53

በአንድነት አብሮ መሥራት

በወረቀት የሚታተመው

(ኤፌሶን 4:3)

1. አምላክ ጠራን ወደ ቤቱ።

ተፈጸመልን ትንቢቱ።

ሰላም አንድነት አገኘን፤

በደስታም ተሞላን።

አንድነታችንን እናደንቃለን።

ያምላክ ሥራ በዝቶልናል።

ልጁ ’ንዲመራን ተሹሟል።

በታዛዥነት አንድ ሆነን፣

’ናገልግል ይሖዋን።

2. ስንጸልይ ላንድነታችን፣

ስንጥር ደጎች ለመሆን፣

ያድጋል፣ ይበዛል ፍቅራችን፤

ደስታ፣ ሰላማችን።

ሰላም ያስደስታል፤

ልብ ያሳርፋል።

ወንድሞችን ከወደድን፣

እናገኛለን ሰላምን።

ባምላክ እርዳታ ተባብረን

’ናገለግላለን።

(በተጨማሪም ሚክ. 2:12⁠ን፣ ሶፎ. 3:9⁠ን እና 1 ቆሮ. 1:10⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ