የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 38
  • ሸክማችሁን በይሖዋ ላይ ጣሉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሸክማችሁን በይሖዋ ላይ ጣሉ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሸክማችሁን በይሖዋ ላይ ጣሉ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአምላክን መንግሥት ተገን አድርጉ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 38

መዝሙር 38

ሸክማችሁን በይሖዋ ላይ ጣሉ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 55)

1. ይሖዋ ሆይ፣ ተለመነኝ፤

እባክህ ተመልከተኝ።

ለጸሎቴ ምላሽ ስጠኝ፤

ደፋር እንድሆን እርዳኝ።

(አዝማች)

ሸክምህን ባምላክ ላይ ጣል፤

እሱ ይደግፍሃል።

እንድትናወጥ አይፈቅድም፤

አጽንቶ ያቆምሃል።

2. ምነው የርግብ ክንፍ በኖረኝ፣

በርሬ ባመለጥኩኝ።

ሊጎዱኝ ከሚፈልጉ

ከሚጠሉኝ በዳንኩኝ።

(አዝማች)

ሸክምህን ባምላክ ላይ ጣል፤

እሱ ይደግፍሃል።

እንድትናወጥ አይፈቅድም፤

አጽንቶ ያቆምሃል።

3. ወደ ይሖዋ ’ጮሃለሁ፤

ጥበቃውን እሻለሁ።

እሱ ሰላምን ይሰጣል፤

ቅኖችን ያበረታል።

(አዝማች)

ሸክምህን ባምላክ ላይ ጣል፤

እሱ ይደግፍሃል።

እንድትናወጥ አይፈቅድም፤

አጽንቶ ያቆምሃል።

(በተጨማሪም መዝ. 22:5⁠ን እና መዝ. 31:1-24⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ