የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 መስከረም ገጽ 4
  • እስራኤላውያን ወደ አገራቸው ሲመለሱ ያገኟቸው በረከቶች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እስራኤላውያን ወደ አገራቸው ሲመለሱ ያገኟቸው በረከቶች
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በአምላክ ቤተ መቅደስ ላይ “ልብህን አድርግ”!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1999
  • ‘ምድሪቱን ርስት አድርጋችሁ ተከፋፈሉ’
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • “የቤተ መቅደሱ ሕግ ይህ ነው”
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • “ስለ ቤተ መቅደሱ ግለጽላቸው”
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 መስከረም ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሕዝቅኤል 46-48

እስራኤላውያን ወደ አገራቸው ሲመለሱ ያገኟቸው በረከቶች

ሕዝቅኤል ስለ ቤተ መቅደሱ ያየው ራእይ በምርኮ ያሉትን እስራኤላውያን አበረታቷቸዋል፤ እንዲሁም ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ አስቀድመው የተነገሩት ትንቢቶች እንደሚፈጸሙ አረጋግጦላቸዋል። ንጹሑ አምልኮ ይሖዋ በባረካቸው ሰዎች ሕይወት ውስጥ ትልቅ ቦታ ይኖረዋል።

ወደ አገራቸው የተመለሱ እስራኤላውያን ያገኙት ለም ምድር

ራእዩ ሕዝቡ እንደሚደራጅ፣ እንደሚደጋገፍና ያለ ስጋት እንደሚኖር ተስፋ ይሰጣል

47:7-14

  • ምድሪቱ ለምለምና ፍሬያማ ትሆናለች

  • እያንዳንዱ ቤተሰብ የራሱ ርስት ይኖረዋል

መሬቱ ለሕዝቡ ከመከፋፈሉ በፊት ለይሖዋ “መዋጮ” ሆኖ የሚሰጥ ልዩ መሬት ‘ተለይቶ’ ተቀምጧል

48:9, 10

በሕይወቴ ውስጥ ቅድሚያ የምሰጠው ለይሖዋ አምልኮ እንደሆነ ማሳየት የምችለው እንዴት ነው? (w06 4/15 27-28 አን. 13-14)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ