የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 106
  • ፍቅርን ማዳበር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ፍቅርን ማዳበር
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ፍቅርን ማዳበር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “አምላክ ፍቅር ነው”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “አምላክ ፍቅር ነው”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “በፍቅር መመላለሳችሁን ቀጥሉ”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 106

መዝሙር 106

ፍቅርን ማዳበር

በወረቀት የሚታተመው

(1 ቆሮንቶስ 13:1-8)

  1. 1. ወደ አምላክ እንጸልያለን፤

    ባሕርያቱን እንዲያላብሰን።

    በተለይ ከሁሉም ’ሚልቀው፣

    የመንፈሱ ውጤት ፍቅር ነው።

    ችሎታ፣ ጥበብ፣ ድፍረት ኖሮን፣

    ፍቅር ከሌለን ግን ከንቱ ነን።

    አምላክ እንዲረዳን ከጸለይን

    ታማኝ ፍቅር እናሳያለን።

  2. 2. ፍቅር አይሰስትም፣ ለጋስ ነው፤

    ስለ ሌሎች ነው የሚያስበው።

    ፍቅር በደልን ችሎ ያልፋል፤

    ታጋሽ ነው፤ ከልብ ይቅር ይላል።

    እንችላለን ችግር፣ መከራ፣

    ፍቅራችን ከሆነ ጠንካራ።

    ምንም ዓይነት ችግር ቢገጥመን፣

    ፍቅር አይከስምም ያልፋል ሁሉን።

(በተጨማሪም ዮሐ. 21:17⁠ን፣ 1 ቆሮ. 13:13⁠ን እና ገላ. 6:2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ