የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 148
  • ይሖዋ ይታደጋል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ይታደጋል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ይታደጋል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ድፍረት ስጠኝ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ልዩ ንብረት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ልዩ ንብረት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 148

መዝሙር 148

ይሖዋ ይታደጋል

በወረቀት የሚታተመው

(2 ሳሙኤል 22:1-8)

  1. 1. ይሖዋ፣ ሕያው አምላክ መሆንህ ታይቷል፤

    ምድር፣ ሰማይ፣ ባሕር

    በሥራህ ተሞልቷል።

    እንዳንተ ያለ አምላክ

    ከቶ የለም።

    ጠላትም፣ ይጠፋል አይኖርም።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ታማኞቹን ይታደጋል።

    ጠንካራ ዓለት እንደሆነ ያሳያል።

    ታምነን በሱ ክብሩን፣

    ዝናውን ’ናውጅ ላለም።

    ከፍ እናድርግ

    ያዳኛችንን ገናና ስም።

  2. 2. የሞት ገመድ ተብትቦኛል ስማኝ ’ባክህ፤

    “ድፍረት፣ ጥንካሬን ስጠኝ”

    ብዬ ስጮኽ፣

    “ከለላ ሁነኝ” ብዬ

    ስማጸንህ፣

    እባክህ ስማኝ ከመቅደስህ።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ታማኞቹን ይታደጋል።

    ጠንካራ ዓለት እንደሆነ ያሳያል።

    ታምነን በሱ ክብሩን፣

    ዝናውን ’ናውጅ ላለም።

    ከፍ እናድርግ

    ያዳኛችንን ገናና ስም።

  3. 3. ነጎድጓድ ድምፅህ

    ሲሰማ ከማደሪያህ፣

    ጠላትህ ይርዳል፤

    ይደሰታል ሕዝብህ።

    የምትሻውን መሆን ትችላለህ፤

    መታደግህን

    ታሳያለህ።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ታማኞቹን ይታደጋል።

    ጠንካራ ዓለት እንደሆነ ያሳያል።

    ታምነን በሱ ክብሩን፣

    ዝናውን ’ናውጅ ላለም።

    ከፍ እናድርግ

    ያዳኛችንን ገናና ስም።

(በተጨማሪም መዝ. 18:1, 2⁠ን እና 144:1, 2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ