የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ኅዳር ገጽ 6
  • አዲስ የተቋቋመው የክርስቲያን ጉባኤ ተፈተነ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አዲስ የተቋቋመው የክርስቲያን ጉባኤ ተፈተነ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ጸጋና ኃይል የተሞላው እስጢፋኖስ’
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
  • ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • እስጢፋኖስ በድንጋይ ተወገረ
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • ለጽድቅ ሲባል መሰደድ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ኅዳር ገጽ 6
እስጢፋኖስ በድንጋይ ሲወገር ሳኦል በሰዎቹ ድርጊት ተስማምቶ ሲመለከት

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 6-8

አዲስ የተቋቋመው የክርስቲያን ጉባኤ ተፈተነ

6:1-7፤ 7:58–8:1

ግሪክኛ ተናጋሪ የሆኑና በቅርቡ የተጠመቁ መበለቶች በኢየሩሳሌም በቆዩበት ወቅት መድልዎ ደርሶባቸው ነበር። ታዲያ እነዚህ መበለቶች በዚህ ተሰናከሉ ወይስ ይሖዋ ነገሮችን እስኪያስተካክል በትዕግሥት ጠበቁ?

እስጢፋኖስ በድንጋይ ከተወገረ በኋላ በተነሳው ከባድ ስደት ምክንያት በኢየሩሳሌም የነበሩት ክርስቲያኖች በይሁዳና በሰማርያ ክልሎች ሁሉ ተበተኑ፤ ታዲያ እነዚያ ክርስቲያኖች የአገልግሎት ቅንዓታቸው ቀዝቅዞ ነበር?

አዲስ የተቋቋመው የክርስቲያን ጉባኤ የይሖዋ ድጋፍ ስላልተለየው ወንድሞች የደረሰባቸውን ፈተና በጽናት የተቋቋሙ ከመሆኑም ሌላ በቁጥር እየጨመሩ ሄደዋል።—ሥራ 6:7፤ 8:4

ራስህን እንዲህ እያልክ ጠይቅ፦ ‘ፈተናዎች ሲያጋጥሙኝ ምን አደርጋለሁ?’

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ