የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ሰኔ ገጽ 8
  • መስበክና ማስተማር ትችላላችሁ!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መስበክና ማስተማር ትችላላችሁ!
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በስልክ መመስከር ብዙ ሰዎችን ማግኘት የሚቻልበት መንገድ ነው
    የመንግሥት አገልግሎታችን—1993
  • በስልክ የሚሰጥ ምሥክርነት ውጤታማ ሊሆን ይችላል
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2009
  • አዲስ የአገልግሎት ምድብን መልመድ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
  • ይሖዋ ለዚህ ሥራ ሥልጠና እየሰጠን ነው
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ሰኔ ገጽ 8

ክርስቲያናዊ ሕይወት

መስበክና ማስተማር ትችላላችሁ!

መጀመሪያ ላይ ሙሴ ይሖዋ የሰጠውን ኃላፊነት ለመወጣት ብቃቱ እንዳለው አልተሰማውም ነበር። (ዘፀ 4:10, 13) አንተስ እንደዚህ ተሰምቶህ ያውቃል? ከይሖዋ ምሥክሮች ጋር መጽሐፍ ቅዱስን እያጠናህ ነው? መቼም ቢሆን ከቤት ወደ ቤት መስበክ እንደማትችል ተሰምቶህ ያውቃል? ወይም ትምህርት ቤት ውስጥ መመሥከር የሚከብድህ ወጣት ልትሆን ትችላለህ። አሊያም ደግሞ በስልክ መስበክ ወይም በአንድ ዓይነት የአደባባይ ምሥክርነት ዘርፍ መካፈል ያስፈራህ ይሆናል። ከሆነ ይሖዋ መንፈስ ቅዱስን እንዲሰጥህ በጸሎት ለምነው። (1ጴጥ 4:11) ይሖዋ እሱ የሰጠህን የትኛውንም ኃላፊነት ለመወጣት እንደሚረዳህ መተማመን ትችላለህ።—ዘፀ 4:11, 12

ደፋር ሁኑ!—አስፋፊዎች የሚለውን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

  • እህት አዎያማ ምን ተፈታታኝ ሁኔታ አጋጥሟት ነበር?

  • ብርታትና ድፍረት ማግኘት የቻለችው እንዴት ነው?—ኤር 20:7-9

  • በይሖዋ አገልግሎት ይበልጥ ለመካፈል ራሷን በማቅረቧ ምን ጥቅም አግኝታለች?

  • ይሖዋ በአገልግሎት ላይ የሚያጋጥሙህን የትኞቹን ፈተናዎች እንድትወጣ ሊረዳህ ይችላል?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ