የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 32
  • ከይሖዋ ጎን ቁም!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከይሖዋ ጎን ቁም!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከይሖዋ ጎን ቁም!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ፈቃድህን ማድረግ ያስደስተኛል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 32

መዝሙር 32

ከይሖዋ ጎን ቁም!

በወረቀት የሚታተመው

(ዘፀአት 32:26)

  1. 1. ግራ ገብቶን ነበር እጅግ አዝነን፣

    በሐሰት ትምህርቶች ተተብትበን፤

    ስለ አምላክ መንግሥት ስንሰማ ግን

    ፈነደቀ ልባችን።

    (አዝማች)

    ከይሖዋ ጎን ቁም፤ ተደሰት በሱም።

    ከቶ አይተውህም፤ ሂድ በሱ ብርሃን።

    የሰላም ምሥራች፣ አብስር ለሰዎች።

    ይስፋፋ መንግሥቱ፤ ይታይ እድገቱ።

  2. 2. ባንድነት ከይሖዋ ጎን ቆመን

    ለሰዎች ምሥራች እንሰብካለን።

    ሰዎች መርጠው ካምላክ ጎን ’ንዲቆሙ

    ግብዣው ይቅረብ ለሁሉ።

    (አዝማች)

    ከይሖዋ ጎን ቁም፤ ተደሰት በሱም።

    ከቶ አይተውህም፤ ሂድ በሱ ብርሃን።

    የሰላም ምሥራች፣ አብስር ለሰዎች።

    ይስፋፋ መንግሥቱ፤ ይታይ እድገቱ።

  3. 3. አንፈራም የሰይጣንን ጥቃት።

    በአምላክ ላይ አለን ሙሉ እምነት።

    አነስተኛ ቢሆንም ቁጥራችን፣

    ይሖዋ ነው ኃይላችን።

    (አዝማች)

    ከይሖዋ ጎን ቁም፤ ተደሰት በሱም።

    ከቶ አይተውህም፤ ሂድ በሱ ብርሃን።

    የሰላም ምሥራች፣ አብስር ለሰዎች።

    ይስፋፋ መንግሥቱ፤ ይታይ እድገቱ።

(በተጨማሪም መዝ. 94:14⁠ን፣ ምሳሌ 3:5, 6⁠ን እና ዕብ. 13:5⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ