የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 144
  • ዓይንህ ሽልማቱ ላይ ያተኩር!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ዓይንህ ሽልማቱ ላይ ያተኩር!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ዓይንህ ሽልማቱ ላይ ያተኩር!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ማንኛውም ነገር ሽልማቱን እንዲያሳጣችሁ አትፍቀዱ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ለሁሉም ዓይነት ሰዎች መስበክ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለሁሉም ዓይነት ሰዎች መስበክ
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 144

መዝሙር 144

ዓይንህ ሽልማቱ ላይ ያተኩር!

በወረቀት የሚታተመው

(2 ቆሮንቶስ 4:18)

  1. 1. ማየት፣ መስማት የተሳናቸው

    ሲፈወሱ ይታይህ ደስታው!

    የሕፃናት ሳቅ ሲያስተጋባ፣

    የትም ሲያብብ ሰላም ደስታ፣

    ሙታን ሲወጡ ከመቃብር፣

    ኃጢያት፣ ዓመፅ ጠፍቶ ከምድር፣

    (አዝማች)

    ተስፋው ላይ ካተኮረ ዓይንህ፣

    በዚህ ጊዜ ትኖራለህ።

  2. 2. ተኩላ ከጠቦት ጋር ይውላል፤

    ጥጃ ከድብ ጋር ይሰማራል።

    ትንሽ ልጅም ይመራቸዋል፤

    እነሱም ይታዘዙታል።

    ታሪክ ሲሆን እንባና ለቅሶ፣

    ሥቃይ፣ ፍርሃት፣ ጭንቀት ተረስቶ፣

    (አዝማች)

    ተስፋው ላይ ካተኮረ ዓይንህ፣

    በዚህ ጊዜ ትኖራለህ።

(በተጨማሪም ኢሳ. 11:6-9⁠፤ 35:5-7⁠ን እና ዮሐ. 11:24⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ