የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • nwt ገጽ 1242
  • ሚልክያስ የመጽሐፉ ይዘት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሚልክያስ የመጽሐፉ ይዘት
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የሚልክያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • “አሥራቱን ሁሉ ወደ ጎተራ አግቡ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
  • ይሖዋ የክህደትን ጎዳና ይጠላል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • ከይሖዋ ቀን በሕይወት የሚተርፈው ማን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
ለተጨማሪ መረጃ
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ሚልክያስ የመጽሐፉ ይዘት

ሚልክያስ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ይሖዋ ለሕዝቡ ያለው ፍቅር (1-5)

    • እንከን ያለበት መሥዋዕት ያቀረቡ ካህናት (6-14)

      • የአምላክ ስም በብሔራት መካከል ታላቅ ይሆናል (11)

  • 2

    • ካህናቱ ሕዝቡን ሳያስተምሩ ቀሩ (1-9)

      • ካህኑ “በከንፈሮቹ ላይ እውቀት ሊኖረው ይገባል” (7)

    • ሚስቶቻቸውን በመፍታት በደል ፈጸሙ (10-17)

      • “እኔ ፍቺን እጠላለሁ” ይላል ይሖዋ (16)

  • 3

    • እውነተኛው ጌታ ቤተ መቅደሱን ለማንጻት ይመጣል (1-5)

      • የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ (1)

    • ወደ ይሖዋ እንዲመለሱ ማበረታታት (6-12)

      • ይሖዋ አይለወጥም (6)

      • “ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ” (7)

      • ‘አሥራቱን ሁሉ አስገቡ፤ ይሖዋም የተትረፈረፈ በረከት ያፈስላችኋል’ (10)

    • ጻድቁ ሰውና ክፉው ሰው (13-18)

      • በአምላክ ፊት የመታሰቢያ መጽሐፍ ተጻፈ (16)

      • በጻድቁና በክፉው መካከል ያለው ልዩነት (18)

  • 4

    • ከይሖዋ ቀን በፊት ኤልያስ ይመጣል (1-6)

      • ‘የጽድቅ ፀሐይ ትወጣለች’ (2)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ