የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 134
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • በሌሊት አምላክን ማወደስ

        • “እጆቻችሁን በቅድስና ወደ ላይ አንሱ” (2)

መዝሙር 134:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 9:33፤ 23:27, 30፤ ሉቃስ 2:37፤ ራእይ 7:15
  • +ራእይ 19:5

መዝሙር 134:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “በመቅደሱ ውስጥ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 28:2፤ 141:2

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 134:11ዜና 9:33፤ 23:27, 30፤ ሉቃስ 2:37፤ ራእይ 7:15
መዝ. 134:1ራእይ 19:5
መዝ. 134:2መዝ 28:2፤ 141:2
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 134:1-3

መዝሙር

ወደ ላይ የመውጣት መዝሙር።

134 በሌሊት በይሖዋ ቤት የምታገለግሉ፣+

እናንተ የይሖዋ አገልጋዮች ሁሉ፣

ይሖዋን አወድሱ።+

 2 እጆቻችሁን በቅድስና* ወደ ላይ አንሱ፤+

ይሖዋንም አወድሱ።

 3 ሰማይንና ምድርን የሠራው ይሖዋ፣

ከጽዮን ይባርክህ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ