-
ዘፍጥረት 48:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 ዮሴፍም አባቱ ቀኝ እጁን በኤፍሬም ራስ ላይ እንዳደረገ ሲያይ ቅር ተሰኘ፤ ስለዚህ የአባቱን እጅ ከኤፍሬም ራስ ላይ አንስቶ በምናሴ ራስ ላይ ሊያደርገው ሞከረ።
-
-
ዘኁልቁ 1:32, 33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 በኤፍሬም+ በኩል ያሉት የዮሴፍ ዝርያዎች በየስማቸው፣ በየቤተሰባቸውና በየአባቶቻቸው ቤት በዝርዝር ተመዘገቡ። ወደ ሠራዊቱ መቀላቀል የሚችሉት ዕድሜያቸው 20 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑት ወንዶች ሁሉ ተቆጠሩ፤ 33 ከኤፍሬም ነገድ የተመዘገቡት 40,500 ነበሩ።
-