የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 33:13-17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ስለ ዮሴፍ እንዲህ አለ፦+

      “ይሖዋ ከሰማይ በሚወርዱ ምርጥ ነገሮች፣

      በጤዛና ከታች በሚመነጩ ውኃዎች+

      ምድሩን ይባርክ፤+

      14 እንዲሁም ፀሐይ በምታስገኛቸው ምርጥ ነገሮች፣

      በየወሩ በሚገኝ ምርጥ ፍሬ፣+

      15 ጥንታዊ ከሆኑ ተራሮች* በሚገኙ ምርጥ ነገሮች፣+

      ጸንተው ከሚኖሩት ኮረብቶች በሚገኙ ምርጥ ነገሮች፣

      16 ከምድር በሚገኙ ምርጥ ነገሮችና ምድርን በሞሉ ምርጥ ነገሮች፣+

      በቁጥቋጦው ውስጥ በተገለጠው በእሱ ሞገስ ይባርክ።+

      እነዚህ ሁሉ በዮሴፍ ራስ ላይ፣

      ከወንድሞቹ መካከል ተነጥሎ በወጣው አናት ላይ ይውረዱ።+

      17 ግርማው እንደ በኩር በሬ ነው፤

      ቀንዶቹም የዱር በሬ ቀንድ ናቸው።

      በእነሱም ሰዎችን፣

      ሕዝቦችን ሁሉ እስከ ምድር ዳርቻ ይገፋል።*

      እነሱ የኤፍሬም አሥር ሺዎች ናቸው፤+

      የምናሴም ሺዎች ናቸው።”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ