-
ዘሌዋውያን 18:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 “‘አንድ ወንድ ከእንስሳ ጋር የፆታ ግንኙነት በመፈጸም ራሱን አያርክስ፤ ሴትም ብትሆን ከእንስሳ ጋር የፆታ ግንኙነት ለመፈጸም ራሷን ለእንስሳ አታቅርብ።+ ይህ ከተፈጥሮ ውጭ የሆነ ነገር ነው።
-
-
ዘሌዋውያን 20:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 “‘አንድ ሰው ከእንስሳ ጋር የፆታ ግንኙነት ቢፈጽም ይገደል፤ እንስሳውንም ግደሉት።+
-
-
ዘዳግም 27:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 “‘ከማንኛውም ዓይነት እንስሳ ጋር የሚተኛ የተረገመ ይሁን።’+ (ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን!’ ይላል።)
-