-
ዘሌዋውያን 2:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 “‘እርሾ ወይም ማር ለይሖዋ በእሳት የሚቀርብ መባ አድርጋችሁ ማጨስ ስለሌለባችሁ ለይሖዋ ከምታቀርቡት የእህል መባ ውስጥ እርሾ የገባበት ምንም ነገር አይኑር።+
-
-
ዘሌዋውያን 2:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 “‘የምታቀርበው የእህል መባ በሙሉ በጨው መቀመም አለበት፤ የአምላክህ የቃል ኪዳን ጨውም ከእህል መባህ ላይ አይጥፋ። ከማንኛውም መባህ ጋር ጨው አብረህ ታቀርባለህ።+
-