-
ዘፍጥረት 35:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 አንድ ቀን፣ እስራኤል በዚያ ምድር ሰፍሮ ሳለ ሮቤል ከአባቱ ቁባት ከባላ ጋር ተኛ፤ እስራኤልም ይህን ሰማ።+
ያዕቆብ 12 ወንዶች ልጆች ነበሩት።
-
-
ዘፍጥረት 49:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 እንደሚናወጥ ውኃ ስለምትዋልል የበላይ አትሆንም፤ ምክንያቱም አባትህ አልጋ ላይ ወጥተሃል።+ በዚያን ወቅት መኝታዬን አርክሰሃል። በእርግጥም አልጋዬ ላይ ወጥቷል!
-