-
ዘፍጥረት 13:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ዘርህን እንደ ምድር አፈር አበዛዋለሁ፤ ማንም ሰው የምድርን አፈር መቁጠር ከቻለ የአንተም ዘር ሊቆጠር ይችላል።+
-
-
ዘኁልቁ 2:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 በአባቶቻቸው ቤት መሠረት የተመዘገቡት እስራኤላውያን እነዚህ ነበሩ፤ ወደ ሠራዊቱ ለመቀላቀል በሰፈሩ ውስጥ የተመዘገቡት በአጠቃላይ 603,550 ነበሩ።+
-