-
መዝሙር 78:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 በምድረ በዳ ዓለቶችን ሰነጠቀ፤
ከጥልቅ ውኃ የሚጠጡ ያህል እስኪረኩ ድረስ አጠጣቸው።+
-
-
መዝሙር 114:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 እሱ ዓለቱን ቄጠማ ወደሞላበት ኩሬ፣
ጠንካራውንም ዓለት ወደ ውኃ ምንጮች ይለውጣል።+
-