-
ዘኁልቁ 16:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 ምድሪቱም አፏን ከፍታ እነሱን፣ ቤተሰቦቻቸውን፣ የቆሬ የሆነውን ማንኛውንም ሰውና+ ንብረታቸውን ሁሉ ዋጠች።
-
-
መዝሙር 106:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 እሳትም በማኅበራቸው መካከል ነደደች፤
ነበልባልም ክፉዎችን በላች።+
-