-
ዘሌዋውያን 18:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 “‘ከእነዚህ ነገሮች በየትኛውም ራሳችሁን አታርክሱ፤ ምክንያቱም ከእናንተ ፊት አባርሬ የማስወጣቸው ብሔራት ራሳቸውን በእነዚህ ነገሮች አርክሰዋል።+
-
-
ዘሌዋውያን 18:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 እናንተ ግን ምድሪቱን ስለማታረክሷት ከእናንተ በፊት የነበሩትን ብሔራት እንደተፋቻቸው እናንተን አትተፋችሁም።
-
-
ዘሌዋውያን 26:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 “‘ይሁን እንጂ በዚህም እኔን ለመስማት ፈቃደኛ ካልሆናችሁና እኔን መቃወማችሁን ከገፋችሁበት
-