-
ዘዳግም 8:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 “አምላክህን ይሖዋን ብትረሳና ሌሎች አማልክትን ብትከተል እንዲሁም እነሱን ብታገለግልና ለእነሱ ብትሰግድ፣ በእርግጥ እንደምትጠፉ እኔ ዛሬ እመሠክርባችኋለሁ።+
-
-
ዕብራውያን 3:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ወንድሞች፣ ሕያው ከሆነው አምላክ በመራቅ እምነት የለሽ የሆነ ክፉ ልብ ከእናንተ መካከል በማናችሁም ውስጥ እንዳያቆጠቁጥ ተጠንቀቁ፤+
-