የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 23:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ምክንያቱም መልአኬ በፊትህ ይሄዳል፤ እንዲሁም ወደ አሞራውያን፣ ሂታውያን፣ ፈሪዛውያን፣ ከነአናውያን፣ ሂዋውያንና ኢያቡሳውያን ያመጣሃል፤ እኔም ጠራርጌ አጠፋቸዋለሁ።+

  • መዝሙር 44:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 በእጅህ ብሔራትን አባረርክ፤+

      በዚያም አባቶቻችንን አሰፈርክ።+

      ብሔራትን ድል አድርገህ አባረርካቸው።+

  • መዝሙር 78:55
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 55 ብሔራቱን ከፊታቸው አባረረ፤+

      በመለኪያ ገመድም ርስት አከፋፈላቸው፤+

      የእስራኤልን ነገዶች በቤቶቻቸው እንዲኖሩ አደረገ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ