የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መሳፍንት 4:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 እሷም እንዲህ አለችው፦ “በእርግጥ አብሬህ እሄዳለሁ። ይሁንና ይሖዋ ሲሳራን በሴት እጅ አሳልፎ ስለሚሰጠው የምታካሂደው ዘመቻ ለአንተ ክብር አያስገኝልህም።”+ ከዚያም ዲቦራ ተነስታ ከባርቅ ጋር ወደ ቃዴሽ+ ሄደች።

  • መሳፍንት 5:26, 27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 እጇን ዘርግታ የድንኳን ካስማ አነሳች፣

      በቀኝ እጇም የሠራተኛ መዶሻ ያዘች።

      ሲሳራንም ቸነከረችው፣ ጭንቅላቱንም ፈረከሰችው፣

      ሰሪሳራውንም ተረከከችው፤ በሳችው።+

      27 እሱም በእግሮቿ መካከል ተደፋ፤ በወደቀበት በዚያው ቀረ፤

      በእግሮቿ መካከል ተደፋ፣ ወደቀ፤

      እዚያው በተደፋበት ተሸንፎ ቀረ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ