የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 10:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 “የቁጣዬ በትር የሆነውንና+

      ውግዘቴን የምገልጽበትን ዱላ በእጁ የያዘውን

      አሦራዊ+ ተመልከት!

  • ኢሳይያስ 37:26, 27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 አልሰማህም? ይህ ከጥንት ዘመን ጀምሮ የተወሰነ* ነው።

      ከድሮ ጀምሮ ይህን አስቤአለሁ።*+

      አሁን እንዲፈጸም አደርጋለሁ።+

      አንተም የተመሸጉትን ከተሞች የፍርስራሽ ክምር ታደርጋለህ።+

      27 ነዋሪዎቻቸው አቅመ ቢስ ይሆናሉ፤

      ይሸበራሉ፤ ደግሞም ያፍራሉ።

      እንደ ሜዳ ተክል፣ እንደ ለምለም ሣር፣

      እንዲሁም የምሥራቅ ነፋስ እንዳቃጠለው በጣሪያ ላይ የበቀለ ሣር ይሆናሉ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ