-
ዕዝራ 7:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ለአምላክህ ቤት መስጠት የሚጠበቅብህን ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች ከንጉሡ ግምጃ ቤት አውጥተህ ትሰጣለህ።+
-
-
ኢሳይያስ 49:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ነገሥታት ይንከባከቡሻል፤+
ልዕልቶቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ።
-