የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 14:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ጥበበኛ ሰው ጠንቃቃ ነው፤ ከክፉም ይርቃል፤

      ሞኝ ግን ደንታ ቢስ ነው፤* ደግሞም ከልክ በላይ በራሱ ይመካል።

  • ምሳሌ 28:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ምንጊዜም ተጠንቅቆ የሚኖር* ሰው ደስተኛ ነው፤

      ልቡን የሚያደነድን ሁሉ ግን ለጥፋት ይዳረጋል።+

  • ኢሳይያስ 30:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 “ግትር ለሆኑ ልጆች ወዮላቸው”+ ይላል ይሖዋ፤

      “በኃጢአት ላይ ኃጢአት ለመጨመር

      የእኔን ሳይሆን የራሳቸውን ዕቅድ ይፈጽማሉ፤+

      ደግሞም ኅብረት ይፈጥራሉ፤* ይህን የሚያደርጉት ግን በመንፈሴ አይደለም።

  • ዳንኤል 5:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ንጉሥ ሆይ፣ ልዑሉ አምላክ ለአባትህ ለናቡከደነጾር መንግሥት፣ ታላቅነት፣ ክብርና ግርማ ሰጠው።+

  • ዳንኤል 5:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ሆኖም ልቡ ታብዮና አንገተ ደንዳና ሆኖ የእብሪተኝነት መንፈስ ባሳየ ጊዜ+ ከመንግሥቱ ዙፋን እንዲወርድ ተደረገ፤ ክብሩንም ተገፈፈ።

  • ዘካርያስ 7:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ልባቸውን እንደ አልማዝ* አጠነከሩ፤+ እንዲሁም የሠራዊት ጌታ ይሖዋ በመንፈሱ አማካኝነት፣ በቀድሞዎቹ ነቢያት በኩል የላከውን ሕግና* ቃል አልታዘዙም።+ ከዚህም የተነሳ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እጅግ ተቆጣ።”+

  • ሮም 2:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 እንግዲህ በግትርነትህና ንስሐ በማይገባው ልብህ የተነሳ በራስህ ላይ ቁጣ ታከማቻለህ። ይህ ቁጣ አምላክ የጽድቅ ፍርድ በሚፈርድበት ቀን ይገለጣል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ