የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘኁልቁ 23:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 አምላክ እንደ ሰው አይዋሽም፤+

      እንደ ሰው ልጅም ሐሳቡን አይለውጥም።*+

      እሱ ያለውን አያደርገውም?

      የተናገረውንስ አይፈጽመውም?+

  • መዝሙር 135:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በሰማይና በምድር፣ በባሕሮችና በጥልቆች ውስጥ

      ይሖዋ ደስ ያሰኘውን ነገር ሁሉ ያደርጋል።+

  • ኢሳይያስ 14:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ሲል ምሏል፦

      “ልክ እንዳሰብኩት ይሆናል፤

      በወሰንኩትም መሠረት ይፈጸማል።

  • ኢሳይያስ 46:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ