የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 49:13, 14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የሞኞች መንገድ ይህ ነው፤+

      እነሱ በሚናገሩት ከንቱ ቃል ተደስተው የሚከተሏቸው ሰዎች መንገድም ይኸው ነው። (ሴላ)

      14 ለእርድ እንደሚነዱ በጎች ወደ መቃብር* እንዲወርዱ ተፈርዶባቸዋል።

      ሞት እረኛቸው ይሆናል፤

      በማለዳ ቅኖች ይገዟቸዋል።+

      ደብዛቸው ይጠፋል፤+

      በቤተ መንግሥት ፋንታ መቃብር* መኖሪያቸው ይሆናል።+

  • መዝሙር 55:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ጥፋት በድንገት ይምጣባቸው!+

      በሕይወት ሳሉ ወደ መቃብር* ይውረዱ፤

      ክፋት በመካከላቸውና በውስጣቸው ያድራልና።

  • ሉቃስ 12:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 አምላክ ግን ‘አንተ ማስተዋል የጎደለህ፣ በዚህች ሌሊት ሕይወትህን* ይፈልጓታል። ታዲያ ያከማቸኸው ነገር ለማን ይሆናል?’ አለው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ