የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 22:22, 23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ድሃውን ድሃ ስለሆነ ብቻ አትዝረፈው፤+

      ችግረኛውንም በከተማው በር ላይ ግፍ አትፈጽምበት፤+

      23 ይሖዋ ራሱ ይሟገትላቸዋልና፤+

      የሚያጭበረብሯቸውንም ሰዎች ሕይወት ያጠፋል።*

  • ኢሳይያስ 10:1-3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ጉዳት የሚያስከትሉ ሥርዓቶችን የሚያወጡ፣+

      ሁልጊዜ ጨቋኝ ድንጋጌዎችን የሚያረቁ ወዮላቸው!

       2 የድሆችን አቤቱታ ላለመስማት፣

      በሕዝቤም መካከል የሚገኙትን ምስኪኖች ፍትሕ ለመንፈግ ሕግ የሚያወጡ ወዮላቸው!+

      መበለቶችን ይበዘብዛሉ፤

      አባት የሌላቸውንም ልጆች* ይዘርፋሉ።+

       3 በምትመረመሩበት* ቀን፣+

      ጥፋትም ከሩቅ በሚመጣበት ጊዜ ምን ይውጣችሁ ይሆን?+

      እርዳታ ለማግኘት ወደ ማን ትሸሻላችሁ?+

      ሀብታችሁንስ* የት ትተዉት ይሆን?

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ