የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 34:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 ሙሴ በሞተ ጊዜ ዕድሜው 120 ዓመት ነበር።+ ዓይኖቹ አልፈዘዙም፤ ጉልበቱም አልደከመም ነበር።

  • ኢዮብ 42:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ከዚህ በኋላ ኢዮብ 140 ዓመት ኖረ፤ እስከ አራት ትውልድም ድረስ ልጆችንና የልጅ ልጆችን አየ።

  • መዝሙር 103:3-5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እሱ በደልሽን ሁሉ ይቅር ይላል፤+

      ሕመምሽንም ሁሉ ይፈውሳል፤+

       4 ሕይወትሽን ከጉድጓድ* ያወጣል፤+

      ታማኝ ፍቅሩንና ምሕረቱን ያጎናጽፍሻል፤+

       5 የወጣትነት ዕድሜሽ እንደ ንስር እንዲታደስ፣+

      በሕይወት ዘመንሽ ሁሉ መልካም ነገሮች ያጠግብሻል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ