-
መዝሙር 139:11, 12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 “በእርግጥ ጨለማ ይሰውረኛል!” ብል፣
በዚያን ጊዜ በዙሪያዬ ያለው ሌሊት ብርሃን ይሆናል።
-
-
አሞጽ 9:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ቀርሜሎስ አናት ላይ ቢደበቁም
ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ።+
ወደ ታችኛው የባሕር ወለል ወርደው ራሳቸውን ከዓይኔ ቢሰውሩም
በዚያ እባቡ እንዲነድፋቸው አዘዋለሁ።
-