የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 8:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 በኤዶምም የጦር ሰፈሮችን አቋቋመ። በመላው ኤዶም የጦር ሰፈሮችን ከማቋቋሙም ሌላ ኤዶማውያን ሁሉ የዳዊት አገልጋዮች ሆኑ።+ ይሖዋም ዳዊትን በሄደበት ሁሉ ድል አቀዳጀው።*+

  • መዝሙር 108:10-13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ወደተመሸገችው ከተማ ማን ይወስደኛል?

      እስከ ኤዶም ድረስ ማን ይመራኛል?+

      11 አምላክ ሆይ፣ ገሸሽ ያደረግከን አንተ አይደለህም?

      አምላካችን ሆይ፣ ከሠራዊታችን ጋር አብረህ አትወጣም።+

      12 ከጭንቅ እንድንገላገል እርዳን፤+

      የሰው ማዳን ከንቱ ነውና።+

      13 አምላክ ኃይል ይሰጠናል፤+

      ጠላቶቻችንንም ይረጋግጣቸዋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ