-
ዘኁልቁ 31:25-27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
25 ከዚያም ይሖዋ ሙሴን እንዲህ አለው፦ 26 “የምርኮውን ብዛት ቁጠር፤ ሰዎችም ሆኑ እንስሳት የተማረኩትን ሁሉ ቁጠር፤ ይህንም ከካህኑ ከአልዓዛርና ከማኅበረሰቡ የአባቶች ቤት መሪዎች ጋር አድርግ። 27 ምርኮውንም በጦርነቱ ለተካፈሉት ተዋጊዎችና ለቀረው ማኅበረሰብ ሁሉ እንዲከፋፈል ለሁለት ክፈለው።+
-
-
ኢያሱ 10:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 በዚህ ጊዜ አምስቱ ነገሥታት ሸሽተው በመቄዳ+ በሚገኝ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ነበር።
-
-
መሳፍንት 5:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ምንም ብር ማርከው አልወሰዱም።+
-