የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 119:82
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 82 አንተ የተናገርከው ቃል ሲፈጸም ለማየት ዓይኖቼ ይጓጓሉ፤+

      “የምታጽናናኝ መቼ ነው?”+ እያልኩ እጠይቃለሁ።

  • መዝሙር 119:123
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 123 ዓይኖቼ ማዳንህንና

      የገባኸውን* የጽድቅ ቃል በመጠባበቅ ደከሙ።+

  • ኢሳይያስ 38:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እንደ ወንጭፊት ወይም እንደ ጭሪ* እጮኻለሁ፤+

      እንደ ርግብ አልጎመጉማለሁ።+

      ወደ ላይ ከመመልከቴ የተነሳ ዓይኖቼ ፈዘዙ፦+

      ‘ይሖዋ ሆይ፣ እጅግ ተጨንቄአለሁ፤

      ድጋፍ ሁነኝ!’*+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ