መዝሙር 27:9 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 9 ፊትህን ከእኔ አትሰውር።+ አገልጋይህን ተቆጥተህ ፊት አትንሳው። አንተ ረዳቴ ነህ፤+አዳኝ አምላኬ ሆይ፣ ከእኔ አትለይ፤ አትተወኝም። መዝሙር 102:2 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 2 የሚያስጨንቅ ሁኔታ ባጋጠመኝ ጊዜ ፊትህን ከእኔ አትሰውር።+ ጆሮህን ወደ እኔ አዘንብል፤*ስጣራ ፈጥነህ መልስልኝ።+