መዝሙር 69:17 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 17 ፊትህንም ከአገልጋይህ አትሰውር።+ ጭንቅ ውስጥ ነኝና በፍጥነት መልስልኝ።+ መዝሙር 143:7 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 7 ይሖዋ ሆይ፣ ፈጥነህ መልስልኝ።+ጉልበቴ* ተሟጠጠ።+ ፊትህን ከእኔ አትሰውር፤+አለዚያ ወደ ጉድጓድ* እንደሚወርዱ ሰዎች እሆናለሁ።+