የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 4:34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 34 ወይስ አምላካችሁ ይሖዋ የገዛ ዓይኖቻችሁ እያዩ ለእናንተ በግብፅ እንዳደረገው ሁሉ በፍርድ እርምጃዎች፣* ድንቅ በሆኑ ምልክቶች፣ በተአምራት፣+ በጦርነት፣+ በብርቱ እጅ፣+ በተዘረጋ ክንድና አስፈሪ በሆኑ ሥራዎች+ ከሌላ ብሔር መካከል ለራሱ ብሔር ለመውሰድ ሞክሯል?

  • ነህምያ 9:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ከዚያም በፈርዖን፣ በአገልጋዮቹ ሁሉና በምድሩ በሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ ፊት ምልክቶችንና ተአምራትን አሳየህ፤+ ይህን ያደረግከው በእነሱ ላይ የእብሪት ድርጊት+ እንደፈጸሙ ስላወቅክ ነው። ለራስህም እስከ ዛሬ ጸንቶ የኖረ ስም አተረፍክ።+

  • መዝሙር 105:27-36
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 እነሱም ምልክቶቹን በመካከላቸው፣

      ተአምራቱን በካም ምድር አደረጉ።+

      28 ጨለማን ላከ፤ ምድሪቱም ጨለመች፤+

      እነሱ በቃሉ ላይ አላመፁም።

      29 ውኃዎቻቸውን ወደ ደም ለወጠ፤

      ዓሣዎቻቸውንም ገደለ።+

      30 ምድራቸው፣ የነገሥታታቸውም እልፍኞች እንኳ* ሳይቀሩ

      በእንቁራሪቶች ተጥለቀለቁ።+

      31 ተናካሽ ዝንቦች እንዲወሯቸው፣

      ትንኞችም በግዛቶቻቸው ሁሉ እንዲርመሰመሱ አዘዘ።+

      32 በዝናባቸው ፋንታ በረዶ አወረደባቸው፤

      በምድራቸውም ላይ መብረቅ* ላከ።+

      33 ወይናቸውንና የበለስ ዛፋቸውን መታ፤

      በግዛታቸው ውስጥ ያሉትንም ዛፎች አወደመ።

      34 አንበጦች፣ ስፍር ቁጥር የሌላቸው ኩብኩባዎችም

      እንዲወሯቸው አዘዘ።+

      35 እነሱ በአገሪቱ የሚገኘውን አትክልት ሁሉ በሉ፤

      የምድሪቱንም ምርት ፈጁ።

      36 ከዚያም በአገራቸው ያሉትን በኩራት ሁሉ፣

      የፍሬያቸው* መጀመሪያ የሆኑትን መታ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ