የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 26:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 በመጨረሻም ይሖዋ በኃያል እጅና በተዘረጋ ክንድ፣+ አስፈሪ ነገሮችን በማድረግ እንዲሁም ድንቅ ምልክቶችን በማሳየትና ተአምራትን በመፈጸም ከግብፅ አወጣን።+

  • መዝሙር 78:43-51
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 43 በግብፅ አስደናቂ ምልክቶችን፣

      በጾዓን ምድርም ተአምራቱን እንዴት እንዳሳየ አላሰቡም፤+

      44 እንዲሁም ከጅረቶቻቸው መጠጣት እንዳይችሉ

      የአባይን የመስኖ ቦዮች እንዴት ወደ ደም እንደለወጠ ዘነጉ።+

      45 ይበሏቸው ዘንድ የተናካሽ ዝንቦችን መንጋ ሰደደባቸው፤+

      ያጠፏቸውም ዘንድ እንቁራሪቶችን ላከባቸው።+

      46 ሰብላቸውን ለማይጠግብ አንበጣ፣

      የድካማቸውን ፍሬ ለአንበጣ መንጋ ሰጠ።+

      47 የወይን ተክላቸውን በበረዶ፣

      የሾላ ዛፎቻቸውንም በበረዶ ድንጋይ አጠፋ።+

      48 የጋማ ከብቶቻቸውን ለበረዶ፣+

      መንጎቻቸውንም ለመብረቅ ብልጭታ* ዳረገ።

      49 የሚነድ ቁጣውን፣

      ንዴቱን፣ መዓቱንና መቅሰፍቱን

      እንዲሁም ጥፋት የሚያመጡ የመላእክት ሠራዊትን ላከባቸው።

      50 ለቁጣው መንገድ ጠረገ።

      ከሞት አላተረፋቸውም፤*

      ለቸነፈርም አሳልፎ ሰጣቸው።

      51 በመጨረሻም የግብፅን በኩሮች በሙሉ፣

      በካም ድንኳኖች ውስጥ ከሚገኙትም መካከል የፍሬያቸው መጀመሪያ የሆኑትን መታ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ