-
ዘፀአት 3:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 በመሆኑም እጄን እዘረጋለሁ፤ ግብፅንም በመካከሏ በምፈጽማቸው ድንቅ ነገሮች ሁሉ እመታለሁ፤ ከዚያ በኋላ ይለቃችኋል።+
-
-
ሉቃስ 1:51አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
51 በክንዱም ታላላቅ ሥራዎች አከናውኗል፤ በልባቸው ሐሳብ ትዕቢተኛ የሆኑትንም በትኗቸዋል።+
-