የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 71:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 አምላክ ሆይ፣ ሳረጅና ስሸብትም እንኳ አትጣለኝ።+

      ለቀጣዩ ትውልድ ስለ ብርታትህ፣*

      ገና ለሚመጡትም ሁሉ ስለ ኃያልነትህ ልናገር።+

  • ምሳሌ 16:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ሽበት በጽድቅ መንገድ ሲገኝ+

      የውበት* ዘውድ ነው።+

  • ኢሳይያስ 40:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ይሖዋን ተስፋ የሚያደርጉ ግን ኃይላቸው ይታደሳል።

      እንደ ንስር በክንፍ ወደ ላይ ይወጣሉ።+

      ይሮጣሉ፣ አይዝሉም፤

      ይሄዳሉ፣ አይደክሙም።”+

  • ኢሳይያስ 46:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 እስከ እርጅናችሁ ዘመን ድረስ እኔ ያው ነኝ፤+

      ፀጉራችሁ እስኪሸብትም ድረስ እሸከማችኋለሁ።

      ከዚህ ቀደም እንዳደረግኩት እሸከማችኋለሁ፣ እደግፋችኋለሁ እንዲሁም እታደጋችኋለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ