-
ኢሳይያስ 49:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 እንዲህም አለ፦ “የያዕቆብን ነገዶች ዳግመኛ ለማቋቋምና
ጥበቃ ያገኙትን እስራኤላውያን መልሰህ ለማምጣት
አገልጋዬ መሆንህ በቂ አይደለም።
-
-
ሮም 10:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 ይሁንና ‘ሳይሰሙ ቀርተው ይሆን?’ ብዬ እጠይቃለሁ። በእርግጥ ሰምተዋል፤ “ጩኸታቸው ወደ መላው ምድር ወጣ፤ መልእክታቸውም እስከ ዓለም ዳርቻዎች ተሰማ” ተብሏልና።+
-