-
2 ዜና መዋዕል 7:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 የእስራኤልም ሕዝብ ሁሉ እሳቱ ሲወርድና የይሖዋ ክብር ከቤቱ በላይ ሲሆን ይመለከቱ ነበር፤ ወደ መሬት አጎንብሰው ድንጋይ በተነጠፈበት ወለል ላይ በግንባራቸው ተደፍተው ሰገዱ፤ ደግሞም “እሱ ጥሩ ነውና፤ ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል” እያሉ ይሖዋን አመሰገኑ።
-
-
መዝሙር 106:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
106 ያህን አወድሱ!*
-