የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 16:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 እነሱም እዚያ በደረሱ ጊዜ ሳሙኤል ኤልያብን+ ሲያየው “መቼም ይሖዋ የሚቀባው ሰው ይህ መሆን አለበት” አለ። 7 ሆኖም ይሖዋ ሳሙኤልን እንዲህ አለው፦ “እኔ ስላልተቀበልኩት መልኩንና የቁመቱን ርዝማኔ አትይ።+ አምላክ የሚያየው ሰው በሚያይበት መንገድ አይደለም፤ ምክንያቱም ሰው የሚያየው ውጫዊ ገጽታን ነው፤ ይሖዋ ግን የሚያየው ልብን ነው።”+

  • 1 ዜና መዋዕል 28:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መዝሙር 17:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ልቤን መረመርክ፤ በሌሊት በሚገባ አጤንከኝ፤+

      ደግሞም አጠራኸኝ፤+

      አንዳች መጥፎ ነገር እንዳላሰብኩ ታውቃለህ፤

      አንደበቴም አልበደለም።

  • መዝሙር 139:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 አምላክ ሆይ፣ በሚገባ ፈትሸኝ፤ ልቤንም እወቅ።+

      መርምረኝ፤ የሚያስጨንቁኝንም* ሐሳቦች እወቅ።+

  • ኤርምያስ 20:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ሆይ፣ አንተ ግን ጻድቁን ትመረምራለህ፤

      የውስጥ ሐሳብንና* ልብን ታያለህ።+

      በእነሱ ላይ የምትወስደውን የበቀል እርምጃ እንዳይ አድርገኝ፤+

      ጉዳዬን ለአንተ አቅርቤአለሁና።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ