የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 15:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ከዚህ በኋላ የይሖዋ ቃል በራእይ ወደ አብራም መጥቶ “አብራም አትፍራ።+ እኔ ጋሻ እሆንሃለሁ።+ የምታገኘውም ሽልማት እጅግ ታላቅ ይሆናል”+ አለው።

  • ዘዳግም 33:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 እስራኤል ሆይ፣ ደስተኛ ነህ!+

      የይሖዋን ማዳን ያየ፣+

      እንደ አንተ ያለ ሕዝብ ማን አለ?+

      እሱ የሚከልል ጋሻህና+

      ታላቅ ሰይፍህ ነው፤

      ጠላቶችህ በፊትህ ይንቀጠቀጣሉ፤+

      አንተም በጀርባቸው* ላይ ትራመዳለህ።”

  • መዝሙር 28:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ ብርታቴና+ ጋሻዬ ነው፤+

      ልቤ በእሱ ይተማመናል።+

      ከእሱ እርዳታ ስላገኘሁ ልቤ ሐሴት ያደርጋል፤

      በመዝሙሬም አወድሰዋለሁ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ