የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 38:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 አዳኜ ይሖዋ ሆይ፣

      እኔን ለመርዳት ፍጠን።+

  • መዝሙር 70:1-5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 70 አምላክ ሆይ፣ አድነኝ፤

      ይሖዋ ሆይ፣ እኔን ለመርዳት ፍጠን።+

       2 ሕይወቴን* ለማጥፋት የሚሹ

      ኀፍረትና ውርደት ይከናነቡ።

      በእኔ ላይ በደረሰው ጉዳት ደስ የሚሰኙ

      አፍረው ወደ ኋላ ይመለሱ።

       3 “እሰይ! እሰይ!” የሚሉ

      አፍረው ወደ ኋላ ይመለሱ።

       4 አንተን የሚፈልጉ ግን

      በአንተ ይደሰቱ፤ ሐሴትም ያድርጉ።+

      የማዳን ሥራህን የሚወዱ፣

      ምንጊዜም “አምላክ ታላቅ ይሁን!” ይበሉ።

       5 እኔ ግን ምስኪንና ድሃ ነኝ፤+

      አምላክ ሆይ፣ ለእኔ ስትል ፈጥነህ እርምጃ ውሰድ።+

      አንተ ረዳቴና ታዳጊዬ ነህ፤+

      ይሖዋ ሆይ፣ አትዘግይ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ